Sales Officer

Akberet and Elias milk sale partnershipADDIS ABABA, ETHIOPIA
Today • Field: Sales
Employer: Private Company • Full-time • Diploma/Certificate

Scraped from: Afriworket

ድርጅታችን አክብረትና ኤልያስ ወተትና የወተት ተዋፅኦ ጅምላ ንግድ ህ/ሽ/ማ በዋና መ/ቤቱ ዉስጥ ባለዉ ክፍት የስራ መደብ ላይ  ሰራተኛ አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል፡፡    • Certificate, ዲፕሎማ ወይም የመጀመሪያ ድግሪ፣በንግግር የመግባባትና ሰዎችን የማሳመን ከፍተኛ ችሎታ ያለው/ላት፣ ፈታኝ ሁኔታዎችን መቋቋም የሚችል/ች እና በሽያጭ ግብ (Target) ለመመራት ፈቃደኛ የሆነ/ች፣ 2 ( ሁለት) አመት እና ከዚያ በላይ አግባብ ያለዉ የስራ ልምድ በገበያ ጥናት፣ በግዥ፣ በሽያጭ፣ በአድቨርታይዝመንት በንብረት አስተዳደር፣ በማስታወቂያ ስራዎች፣ Social media Marketing/ Digital Marketing እና ተመሳሳይነት ባላቸው የስራ መደቦች ላይ የሰራ/ች፡፡ በወተትና ወተት ተዋፅኦ ስራ ላይ የሰራ/ች ቢሆን ይመረጣል፡፡ • · ለምዝገባ በኢሜል አድራሻ  gardenhr2025@gmail.com ይላኩ • · የምዝገባ ጊዜ ከ 15/10/2018 እስከ 22/10/2018  ዘወትር በስራ ሰአት ማሳሰቢያ ፡ • ü ተመዝጋቢዎች ለምዝገባ ሲቀርቡ CV, የትምህርት ማስረጃቸዉን  ኦርጅናለ ፎቶ ኮፒ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡ • ü ተወዳዳሪዎች በፈተና እለት ማንነታቸዉን የሚገልፅ መታወቂያ ይዘዉ መቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡ ደመወዝ፡- በስምምነት + በሽያጭ መጠን ላይ የተመሰረተ ማበረታቻ (Commission)

Apply